HealthFlex
×
  • Home
  • who we are
  • What We Do
    • Providing Trainings
    • Consultancy Services
    • Catering & Lodging Service
    • Training Facility
      • Big Conference Room
      • Medium Hall
      • Syndicate Room
      • Training Room I
      • Training Room 2
      • Training Room 3
    • Fitness & Wellness Service
  • Announcements & Publication
    • Training Catalogue
    • Call for training
    • Gallery
  • Book Now
  • Contact us

Red Cross Provides Cash Assistance in response to COVID-19 impact

June 15, 2021girmangus

With support from the Swiss Red Cross, Ethiopian Red Cross Society has granted socio-economic assistance through cash modality to households impacted by COVID-19 pandemics in Arbaminch city of the Gamo Zone of South Nations, Nationalities and People Regional State of Ethiopia. Each household receives a total amount of Birr 12,000 per person with Birr 1,000 […]

Read More

Ethiopian Red Cross Society, quenching the thirst of 67,000 people in Assosa Woreda

June 3, 2021girmangus

The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Austrian Red Cross (ARC), finalized the construction of a water, sanitation and hygiene (WASH) project in Benshangul-Gumuz Regional State which was inaugurated on May 30, 2021. The Project named Sustainable and Innovative WASH Solution (SIWA) benefits 67,000 people in Abrahamo and Afamegele kebeles of Assosa […]

Read More

ማኅበሩ በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞንና ደራሼ ልዩ ወረዳ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ቀጥሏል

April 27, 2021girmangus

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አመራሮች በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞንና ደራሼ ልዩ ወረዳ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖቻችን ያሉበትን ሁኔታና ማኅበሩ በአካባቢው እያከናወነ ያለውን ሰብዓዊ ተግባራት አስመልክቶ የመስክ ምልከታ አደረጉ፡፡ የማኅበሩ ብሔራዊ ቦርድ አባል ፕሮፌሰር አብርሃም ሃይለአምላክ በመስክ ጉብኝቱ ወቅት እንደተናገሩት፣ ማኅበሩ አስፈላጊውን ሰብዓዊ ድጋፍ በማድረግ ህብረተሰቡ ወደ ሰላማዊ ህይወቱ እንዲመለስ እየሰራ ነው፡፡ ማኅበሩ ሰብዓዊ ተግባራቱን ለአካባቢው […]

Read More

ERCS Assists 21,455 Internally Displaced People in Metekel Zone

April 27, 2021girmangus

Ethiopian Red Cross Society assisted 21,455 internally displaced people (IDPs) in Bullen and Dibate Woredas of Metekel Zone of Benshangul-Gumuz Region, from early January to late March, 2021. The assistance included the distribution of 1,200 quintals of wheat flour and 5,540 liters of edible oil to 10,080 IDPs in the two woredas. Moreover, the Society […]

Read More

ኢትዮጵያዊያን የህክምና ባለሙያዎች በሰሜን አሜሪካ ሰብዓዊ ዕርዳታ አደረጉ

March 23, 2021girmangus

‘’ሐኪም ወርቅነህ፣ መላኩ በያን በሰሜን አሜሪካ የሕክምና ባለሙያዎች ማzበር’’ የ10,000 (አስር ሺ የአሜሪካን ዶላር) የገንዘብ እርዳታ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማzበር ሰጠ፡፡ ዶ/ር ዘርጋባቸው አስፋው የማzበሩ ኘሬዚደንት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ብሔራዊ ጽ/ቤት ተገኝተው የገንዘቡን ደረሰኝ አስረክበዋል፡፡ አቶ ጌታቸው ታዓ፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማzበር ዋና ፀሐፊ ማzበሩ በግጭት ለተጐዱ ተረጂዎቻችን ላደረጉት የገንዘብ እርዳታ አመስግነዋል፡፡ ዶ/ር ዘርጋባቸው በገቡት […]

Read More

ማኅበሩ 25 ሚሊዮን ብር የሚገመት ኮሮናን ለመከላከል የሚረዱ ቁሳቁሶች ልገሳ አደረገ

March 8, 2021girmangus

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) 25 ሚሊዮን ብር ዋጋ ያለው ኮሮናን ለመከላከል የሚያግዙ ቁሳቁሶችን ለኢፌዲሪ ጤና እና ትምህርት ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ.ም በማኅበሩ ዋና ፅህፈት ቤት በተካሄደው የርክክብ ሥነ ሥርዓት ላይ እንደተገለፀው 6400 ጋውኖች፣ 700 ሠርጂካል ጋውኖች እና 265 ሺህ ጓንቶች ለኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር ተበርክቷል፡፡ በተመሳሳይ የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴርም 512 ሺህ የሚታጠብ […]

Read More

ለእየሩሳሌም መታሠቢያ ድርጅት በግጭት ለተጎዱ ወገኖች የ500 ሺ ብር ድጋፍ አበረከተ

March 3, 2021girmangus

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት በትግራይና በመተከል በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ የሚሆን የ500 ሺ ብር ስጦታ ሐሙስ የካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም ለኢትጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አስረክበዋል፡፡ መታሰቢያ ድርጅቱን በመወከል ስጦታውን ያስረከቡት የድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ሊቀመንበር በኩረ ምዕመናን ጌታሁን በሻህ እንደተናገሩት ማህበሩ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ የልማትና የሰብዓዊነት ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ […]

Read More

የማኅበሩ ሠራተኞች በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከአዲሱ ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

March 3, 2021girmangus

                                                                       ጥር 17፣ 2013 ዓ.ም ዋና ፀኃፊ ሆነው በድጋሚ ወደ ማኅበሩን የተቀላቀሉት አቶ ጌታቸው ታዓ ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር ትውውቅ አድርገዋል፡፡   […]

Read More

ወጣቶች በግጭት ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰቡትን ድጋፍ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረከቡ

February 17, 2021girmangus

የቀድሞ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና የኢትዮጵያ ወጣት ለሰላም ማህበር በትግራይ ክልል በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ያሰባሰቡትን ድጋፍ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረክበዋል፡፡ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም በማህበሩ በኩል ለተጎጂዎች በቀጥታ እንዲደረርስ የተሰጠው ድጋፍ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚገመትና የምግብ፣ የአልባሳት፣ የህጻናት አልሚ ምግቦችና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ የቀድሞ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በመወከል […]

Read More

Dear national and international media

February 11, 2021girmangus

Thank you for participating in the joint press conference our global President, Mr. Francesco Rocca and national President, Ato Abera Tola, conducted virtually and face to face today at our HQ in Addis Ababa and Geneva. But while monitoring some of the news we found a misquotation from AFP to which we earnestly respond as […]

Read More

  • Prev
  • ‹
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • ›
  • »
  • Next

Ever wondered what ERCS CCDHS Provides?

Visit our Training Facility!

Calendar

December 2025
M T W T F S S
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
293031  
« Sep    

Categories

  • News

Tag Cloud

Front Page

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society-Training Institute, Nifas Silk Lafto Sub City, Woreda 10, Debrezite Road, 400 meter right to Aday Ababa Textile & Garment Factory.

+251-11-442-02-35

ERCS-TI@redcrosseth.org

Ethiopian Red Cross Society Triaining Institute

Quick Links

  • Call for training
  • Providing Trainings
  • Training Catalogue

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
Copyright ©2025 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System